በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጋምቤላ ግጭት የቆሰሉ ሰዎች በዓለምአቀፍ ቀይ መስቀል በሚደገፍ ሆስፒታል እየታከሙ መሆኑ ተገለጸ


ጃዊ የስደተኞች መጠለያ ሠፈር /ፋይል ፎቶ/
ጃዊ የስደተኞች መጠለያ ሠፈር /ፋይል ፎቶ/

የአሜሪካ ድምጽ ያነጋገራቸው የዓለምአቀፉ ኮሚቴ የምስራቅ አፍሪካ ቃል አቀባይ ይዞ እስክንድር ፍሬው የላከው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል።

የዓለምአቀፍ ቀይ መስቀል ድርጅት (ICRC) በቅርቡ በደቡብ ሱዳን ድንበር አካባቢ በነበረው ግጭት የቆሰሉ ሰዎች በዓለምአቀፍ ቀይ መስቀል በሚደገፍ ሆስፒታል እየታከሙ መሆኑ ተገለጸ ። የአሜሪካ ድምጽ ያነጋገራቸው የዓለምአቀፉ ኮሚቴ የምስራቅ አፍሪካ ቃል አቀባይ ይዞ እስክንድር ፍሬው የላከው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል። ከድምጽ ፋይሉ ያድምጡ።

በጋምቤላ ግጭት የቆሰሉ ሰዎች በዓለምአቀፍ ቀይ መስቀል በሚደገፍ ሆስፒታል እየታከሙ መሆኑ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:09 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ድርጅት (UNHCR)ኢትዮጵያ ጋምቤላ ውስጥ የተፈጸመውን ግድያ አወገዘ

የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ድርጅት (UNHCR)አርማ
የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ድርጅት (UNHCR)አርማ

እስክንድር ተጨማሪ ዜና ልኳል፣ ከድምጽ ፋይሉ ያድምጡ።

የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ድርጅት (UNHCR)ኢትዮጵያ ጋምቤላ ውስጥ የተፈጸመውን ግድያ አወገዘ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:56 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG