በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አጥፊ አመለካከቶች መወገድ አለባቸው - ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሣለኝ


PM Hailemariam Desalegn and Dr Dagnachew Assefa
PM Hailemariam Desalegn and Dr Dagnachew Assefa

“ችግሩ እራሣቸው የዘሩት ፍሬ ነው” ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ

please wait

No media source currently available

0:00 0:12:13 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

"አጥፊ አመለካከቶች መወገድ አለባቸው" - ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሣለኝ

“ችግሩ እራሣቸው የዘሩት ፍሬ ነው”-ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ

የዘርና የኃይማኖት ልዩነት ችግር “ኪራይ ሰብሳቢዎች ያመጡት ነው” ሲሉ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ ከሰሱ፡፡

“ሃገራችንን ሊበታትኑ የሚችሉ አጥፊ አመለካከቶች መወገድ አለባቸው” ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፡፡

የሌላ ብሄረሰብ ተወላጅ እንደጠላት የሚታይባቸው ቦታዎች ሲሉ አጥፊ ካሏቸው አመለካከቶች አንዳንዶቹን ለማሳያ አንስተዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ንግግራቸውን ያደረጉት በ2ኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ላይ በተነጋገረ ስብሰባ ላይ ነው፡፡

ይህንን የጠቅላይ ሚኒስትሩን ሥጋትና አባባል አስመልክቶ በችግሩ ላይ ሰፊ ጥናት አድርጌአለሁ የሚሉት የቀድሞ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፍልስፍና መምህር ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ ለቪኦኤ በሰጡት ማብራሪያ “ችግሩ እራሣቸው የዘሩት ፍሬ ነው” ብለዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG