በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦሮሞ ተማሪዎች ተፈቱ


ከኦሮሚያ የተማሪዎች ተቃውሞ ሰልፎች አንዱ /ፎቶ ፋይል -ግንቦት 2013 ዓ.ም/
ከኦሮሚያ የተማሪዎች ተቃውሞ ሰልፎች አንዱ /ፎቶ ፋይል -ግንቦት 2013 ዓ.ም/

please wait

No media source currently available

0:00 0:01:34 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ከአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ጋር ተያይዞ በኦሮሚያ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ተቀስቅሶ ከነበረው ተቃውሞና ከተከተለውም ሁከት ጋር ተያይዞ በቁጥጥር ሥር ውለው የነበሩ ስድስት ኦሮሞ ተማሪዎች መለቀቃቸውን የቪኦኤ ምንጮች ጠቁመዋል፡፡

የተለቀቁት ተማሪዎች አዱኛ ኬሶ፣ ቢሊሱማ ዳመና፣ ሌንጂሳ ዓለማየሁ፣ አብዲ ከማል፣ መገርሳ ወርቁና ቶፊቅ ራሺድ የሚባሉ ሲሆኑ ክሥ ሳይመሠረትባቸው ለአንድ ዓመት ከሦስት ወር መታሠራቸው ታውቋል፡፡

ከሁለት ወራት በፊትም ኒሞና ጫሊ የሚባል ተማሪ እንዲሁ ክሥ ሳይመሠረትበት የተለቀቀ ሲሆን አስላን ሃሰን የሚባል ተማሪ ግን በፖሊስ ቁጥጥር ሥር እንዳለ መሞቱ ተገልጧል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG