በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቂሊንጦ እሥረኞች ጉዳይ ኦፌኮ ተናገረ


ofc logo
ofc logo

በቅዳሜው የቂሊንጦ ማረሚያ ቤት እሣት አደጋና ተኩስ የደረሰውን ጉዳት ማወቅ ባለመቻሉ “ቤተሰብ በእጅጉ ተጨንቋል” ሲሉ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ።

please wait

No media source currently available

0:00 0:03:47 0:00

በቅዳሜው የቂሊንጦ ማረሚያ ቤት እሣት አደጋና ተኩስ የደረሰውን ጉዳት ማወቅ ባለመቻሉ “ቤተሰብ በእጅጉ ተጨንቋል” ሲሉ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ።

አቶ ሙላቱ ገመቹ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት ቃል ታራሚዎቹ ከትናንት፤ ዕሁድ ጀምሮ የት እንዳሉ ቤተሰብ እንደማያውቅም ገልፀዋል።

“ይህ ከፍተኛ የአስተዳደር በደል ነው” ሲሉም የኦፌኮው መሪ አማርረዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG