በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ስለኦሮሚያ ሁኔታ የክልሉ ቃልአቀባይ ማብራሪያ ሰጡ





please wait

No media source currently available

0:00 0:08:26 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ
ቀጥተኛ መገናኛ


ኦሮሚያ ክልል ውስጥ ባሉ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ዛሬ ያለው ሁኔታ የተረጋጋ ነው ሲሉ የክልሉ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ ለቪኦኤ ማምሻውን መግለጫ ሰጥተዋል፡፡

ይሁን እንጂ ትናንት ሌሊት ወለጋ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ አንዳንድ ያሏቸው ተማሪዎች ችግር ለመፍጠር ሞክረው የነበረ ቢሆንም ሁኔታው በቁጥጥር ሥር ውሏል ብለዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG