በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከጊምቢና ከቄለም ስለተፈናቀሉት አማርኛ ተናጋሪዎች


ምዕራብ ወለጋ ዞን
ምዕራብ ወለጋ ዞን

ከምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢና ከቄለም ወለጋ ዞን ተፈናቀልን፤ ተባረርን ቤትንብረታችን ወደመ፣ ተቃጠለ ያሉ አማርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን በአሁኑ ወቅት ባሕር ዳር እንደሚገኙ ገልፀውናል።


please wait

No media source currently available

0:00 0:09:06 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ከምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢና ከቄለም ወለጋ ዞን ተፈናቀልን፤ ተባረርን ቤትንብረታችን ወደመ፣ ተቃጠለ ያሉ አማርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን በአሁኑ ወቅት ባሕር ዳር እንደሚገኙ ገልፀውናል።

ተፈናቃዮቹ፣ «ቁጥራችን እስከ ሦስት ሺህ ይደርሳል» ሲሉ፣ የኦሮሚያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ቢሮ ደግሞ ከመቶ በታች ናቸው ይላል።

ተፈናቃዮቹ በአሁኑ ወቅት የአማራ ክልል አስተዳደር መፍትሔ እንዲፈልግላቸው በመጠባበቅ ላይ ይገኛሉ።

አዲሷበበ ተፈናቃዮቹንና ጉዳዩ የሚመለከታቸውን የመንግሥት አካላት አነጋግሮ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG