በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የተቃዋሚ ፓርቲ ደጋፊዎች ዮናታን ወልዴና ብርሃኑ ደጉ ዛሬ ማክሰኞ ተፈተዋል


የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት ባልፈው ሳምንት በሰጠው ውሳኔ መሰረት ነው ዮናታን ወልዴና ብርሃኑ ደጉ የተፈቱት።

የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት ባልፈው ሳምንት በሰጠው ውሳኔ በነጻ ያሰናበታቸው የተቃዋሚ ፓርቲ ደጋፊዎች ዮናታን ወልዴና ብርሃኑ ደጉ ዛሬ ማክሰኞ ተፈተዋል።

የድምጽ ፋይሉን በመጫን ዝርዝሩን ከመለስካቸዉ አመሃ ዘገባ ያድምጡ።

የተቃዋሚ ፓርቲ ደጋፊዎች ዮናታን ወልዴና ብርሃኑ ደጉ ዛሬ ማክሰኞ ተፈተዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:56 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG