በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጁባ አይሮፕላን ጣቢያ መከፈት የመረጋጋት ምልክት እንደሆነ ተገለፀ


የሰሞኑ የጁባ ግጭት ያፈናቀላቸው ደቡብ ሱዳናዊያን
የሰሞኑ የጁባ ግጭት ያፈናቀላቸው ደቡብ ሱዳናዊያን

የጁባ አይሮፕላን ጣቢያ መከፈት የመረጋጋት ምልክት እንደሆነ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:18 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ጁባ አይሮፕላን ጣቢያ ሰሞኑን በተቀሰቀሰ ግጭት ተዘግቶ ከቆየ በኋላ ዛሬ፤ ማክሰኞ ሐምሌ 5/2008 ዓ.ም ተከፍቷል፡፡

በኬንያ የደቡብ ሱዳን አምባሣደር ቾል ኦጆንጎ ናይሮቢ ላይ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ተዋጊ ወገኖች ሁሉ ብረት እንዲያወርዱ ትናንት ትዕዛዝ ከሰጡ በኋላ የከተማዪቱ ፀጥታ መመለሱን ተናግረዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG