በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፕሬዚዳንት ኦባማ ከኩባው አቻቸው ራውል ካስትሮ ጋር እየተወያዩ ነው

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የሁለት ቀናት ጉብኝት ለማድረግ ትናንት እሁድ ኩባ ገብተዋል። ለግማሽ ምዕተ ዓመት የዘለቀውን የሁለቱን ሀገራት የባላንጣ ግንኙነት ምዕራፍ ይዘጋል የተባለውን ውይይትም በዛሬው ዕለት ከኩባ መሪዎች ጋር በማድረግ ላይ ናቸው።

ተጨማሪ ይጫኑ

XS
SM
MD
LG