በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፕሬዚዳንት ኦባማ ከ 90 ዓመታት በኋላ ኩባን ለመጀመሪያ ጊዜ እየጎበኙ ነው


ፕሬዚዳንት ኦባማ ከ 90 ዓመታት በኋላ ኩባን ለመጀመሪያ ጊዜ እየጎበኙ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:08 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የሁለት ቀናት ጉብኝት ለማድረግ ትናንት እሁድ ኩባ ገብተዋል። ለግማሽ ምዕተ ዓመት የዘለቀውን የሁለቱን ሀገራት የባላንጣ ግንኙነት ምዕራፍ ይዘጋል የተባለውን ውይይትም በዛሬው ዕለት ከኩባ መሪዎች ጋር በማድረግ ላይ ናቸው።

XS
SM
MD
LG