በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ ሕብረት፣ በአባይ አጠቃቀም እና በወጣቶች ጉዳይ ላይ…


የአፍሪካ ሕብረት
የአፍሪካ ሕብረት



ኮሚሽነር ን’ኮሣዛና ድላሚኒ-ዙማ - የአፍሪካ ሕብረት
ኮሚሽነር ን’ኮሣዛና ድላሚኒ-ዙማ - የአፍሪካ ሕብረት

please wait

No media source currently available

0:00 0:03:47 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን በዓመት አንድ ጊዜ የሚከበር የወጣቶች ቀን እንደሚኖረው ተገለፀ፡፡
በአባይ ጉዳይ ላይ ሁሉም ወገኖች ተጠቃሚ የሚሆኑበት መፍትሔ እንዲገኝም የኅብረቱ ኮሚሽን ፍላጎት እንደሆነ ኮሚሽነሯ ተናግረዋል፡፡
የሕብረቱ ኮሚሽነር ን’ኮሣዛና ድላሚኒ-ዙማ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ “በአዲስ አስተሳሰብ ስሜትና መንፈስ ሁሉም ወገኖች አሸናፊና ተጠቃሚ የሚሆኑበትን ግልፅ ንግግር መጀመር አስፈላጊ ነው፡፡ በቅኝ አገዛዝ ኃይሎች ግንዛቤና አካሄድ ሣይሆን በመላ-አፍሪካዊነትና በአፍሪካ ኅዳሴ ስሜትና መንፈስ ነው ንግግሮቹ መካሄድ ያለባቸው” ብለዋል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG