በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዩናይትድ ስቴይትስ ኤምባሲ በአዲስ አበባ የባህልና የፈጠራ ማዕከል ከፈተ

በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴይትስ ኤምባሲ ያሰራው የባህልና የፈጠራ ማዕከል በዛሬው እለት ተመርቆ ከፈተ። ማዕከሉ በጆን ሲ ሮቢንሰን (Col. John C. Robinson) ስም ነው የሚጠራው። ኮረኔል ሮቢንሰን በጣልያን ወረራ ጊዜ የኢትዮጵያ ጦር አየሮችን የሚያበር የነበረ ታዋቂ አውሮፕላን አብራሪ ነበር።

ተጨማሪ ይጫኑ

XS
SM
MD
LG