በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሞሮኮ ወደ አፍሪካ ኅብረት ልትመለስ ነው


ሞሮኮ ወደ አፍሪካ ህብረት አባልነት ለመመለስ ይፋ ጥያቄ ማቅረቧ ተገለጸ።

ሞሮኮ ጥያቄው ያቀረበችው አዲስ አበባ ለሚገኘው የህብረቱ ጽ/ቤቱ መሆኑን ኮሚሽኑ ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።

ሞሮኮ ወደ አፍሪካ ኅብረት ልትመለስ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:46 0:00

XS
SM
MD
LG