በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ስወድሽ” - ሚካኤል በላይነህና ገብረ ክርስቶስ ደስታ


gebrekirstos desta
gebrekirstos desta
ምርጥ ሥዕሎቹና የግጥም ሥራዎቹ ዘመን ተሻግረው ዛሬም የአያሌ ሚልዮን ኢትዮጵያውያን የኪነ-ጥበብ አድናቂዎችን ቀልብ እንደሳቡ ነው፤ ሠዓሊና ገጣሚ ገብረክርስቶስ ደስታ።

የጥበብ አዋቂዎች በታላቅ አድናቆትና አክብሮት የሚያወሱት ይህ ሠው በህይወት ካለፈ ሦሥት አሥርታት ቢቆጠሩም፥ “ስወድሽ-ስወድሽ’ን” የመሳሰሉ ውብ ህያው ሥራዎቹ እንደ አዲስ ነፍስ ዘርተውና ገዝፈው በሌላ ግሩም ሥልት ተቀምመው በጆሯችን መንቆርቆር ከበቁ ምናልባትም ቀዳሚ እንጂ የመጨረሻ ከማይሆኑ ሥራዎቹ ውስጥ ናቸው።

ድምጻዊ ሚካኤል በላይነህ በቅርቡ «ናፍቆት፤» በሚል ርዕስ ለአድማጭ ጆሮ ባበቃው አዲስ ሲዲው በተካተተችው “ስወድሽ” ዙሪያ እናወጋለን።

ከሚካኤል በላይነህ ጋር ያደረግነውን ወግ ከዚህ ያድምጡ።

please wait

No media source currently available

0:00 0:13:42 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ
XS
SM
MD
LG