በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዘንድሮው ምርጫ በአንድ የመድረክ መሪ ዐይን


ዶ/ር መረራ ጉዲና
ዶ/ር መረራ ጉዲና

please wait

No media source currently available

0:00 0:03:34 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የዘንድሮው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ካለፉት ሁለት ምርጫዎች “የቀዘቀዘ ነው” ሲሉ አንዳንድ አስተያየት ሰጭዎች ይናገራሉ።

የመድረክ ምክትል ሊቀ መንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና ግን በዚህ አይስማሙም።

በኦሮሚያ የተለያዩ አካባቢዎች የምርጫ ዘመቻ በማድረግ ላይ የሚገኙት ዶ/ር መረራ ከመራጩ ሕዝብ ስሜትና የለውጥ ፍላጎት አንፃር የዘንድሮው ምርጫ ከ2002ቱ የተሻለ ነው፤ ይላሉ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG