በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ስህተትን ማመን አዲሱ የኢሕአዴግ አካሄድ ነው” - መረራ ጉዲና


ዶ/ር መረራ ጉዲና
ዶ/ር መረራ ጉዲና

“ቀደም ሲል የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣን በኦሮምያ ክልል ለተፈጠረው ችግር ዋናው መንስዔ የመልካም አስተዳደር እጦት ነው”ሲሉ የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና ጠይቀዋል፡፡

"መንግሥት ስህተቱን ካመነ ኦሮምያ ውስጥ ለተፈፀሙ ወንጀሎች ተጠያቂ የሆኑ አጥፊዎች በገለልተኛ አካል ተለይተው ይቀጡ” ሲሉ የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና ጠይቀዋል፡፡

“ስህተትን ማመን አዲሱ የኢሕአዴግ አካሄድ ነው” ሲሉም ተችተዋል፡፡

“ቀደም ሲል የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣን በኦሮምያ ክልል ለተፈጠረው ችግር ዋናው መንስዔ የመልካም አስተዳደር እጦት ነው” ማለታቸው ይታወቃል፡፡

መለስካቸው አምሃ ዝርዝር አለው፡፡ ከዚህ በታች ካለው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

“ስህተትን ማመን አዲሱ የኢሕአዴግ አካሄድ ነው” - መረራ ጉዲና
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:11 0:00

XS
SM
MD
LG