በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦሮሚያ ባለስልጣናት ስብሰባዎችን በምሽት ሊያደርጉ ነዉ


Oromia Region
Oromia Region

የኦሮሚያ ክልል ባለስልጣናት በስብሰባዎቻቸዉን ከቀን ይልቅ በምሽቱ እንዲያደርጉ ዉሳኔ መተላለፉ ተገለጸ።

የኦሮሚያ ክልል ባለስልጣናት በስብሰባዎቻቸዉን ከቀን ይልቅ በምሽቱ እንዲያደርጉ ዉሳኔ መተላለፉ ተገለጸ።

የክልሉ ርእስ መስተዳደር ሙክታር ከዲር የተገኙባቸዉ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን የተመለከቱ ስብሰባዎች በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች እየተካሄዱ መሆኑ ተጠቅሷል።

የድምጽ ፋይሉን በመጫን እስክንድር ፍሬዉ የላከዉን ዜና ያድምጡ።

የኦሮሚያ ባለስልጣናት ስብሰባዎችን በምሽት ሊያደርጉ ነዉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:49 0:00

XS
SM
MD
LG