በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መድረክ የምርጫውን “ሂደትም ውጤትም አልቀበልም” አለ


መድረክ
መድረክ

በየነ ጴጥሮስ - ፕሮፌሰር /የመድረክ ሊቀመንበር/
በየነ ጴጥሮስ - ፕሮፌሰር /የመድረክ ሊቀመንበር/

please wait

No media source currently available

0:00 0:06:04 0:00

የ2007 ምርጫ በሕግና በሥርዓት ያልተመራ፤ ሕገመንግሥቱን፣ የምርጫ ሕግጋትንና ድንጋጌዎችን የጣሰ ነው ሲል የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ከሰሰ፡፡

የምርጫውን ሂደትም ሆነ ውጤት እንደማይቀበል ገልጿል፡፡

በምርጫው ማግስት በአባሎቼና በደጋፊዎቼ ላይ እየተፈፀመ ነው ያለው ማዋከብ እንዲቆም ጠይቋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG