በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመድረክ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ


ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ
ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ

"የኢትዮጵያን የፖለቲካ ምህዳር ጨምድዶ የያዘው ኢህአዴግ ነው፡፡ ድርድር ማካሄድ የምንፈልገው ከኢህአዴግ ጋር ነው" የመድረክ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ፡፡

በድርድሩ አካሄድ ላይ ያቀረቡዋቸው ጥያቄዎች አውንታዊ ምላሽ ካለገኙ፣ ውይይቱን ሊያቋርጡ እንደሚችሉ የመድረክ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ተናግረዋል፡፡

መድረክ መሪ ተደራዳሪ ሆኖ እንዲቀርብ፣ አለበለዚያም ጎን ለጎንና ብቻውን ከገዥው ፓርቲ ጋር እንዲደራደር፣ ጥያቄ እያቀረበ ነው፡፡

እስክንድር ፍሬው ከፕሮፌሰር በየነ ጋር ጴጥሮስ ጋር ያደረገው ቃለ ምልልስ ሰፋ ያለ ክፍል ቀጥሎ ይቀርባል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የመድረክ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:12 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG