በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ማሊና የአውሮፓ ህብረት ፍልሰተኞችን ለማስቆም ከስምምነት አልደረሱም


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

ማሊና የአውሮፓ ህብረት በሕገወጥ መንገድ ወደ አውሮፓ የሚጎርፈውን ፍልሰተኛ ለማስቆምና ከደረሱ በኋላ ጥገኝነት የተከለከሉትን ለመመለስ በሚደረገው ጥረት ላይ አሁንም ከስምምነት አልደረሱም።

በባማኮ ያሉ ተቺዎች የቀረበው ሃሳብ በቂ የምጣኔ ሃብት ዕድል ፈጥሮ የፍልሰት አዙሪቱን መሥበር የሚያስችል አይደለም ይላሉ።

ካታሪና ሆዬ ከደቡብ ምዕራባዊ ማሊ ከተማ ከዴዴኒ የላከችው ዘገባን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ማሊና የአውሮፓ ህብረት ፍልሰተኞችን ለማስቆም ከስምምነት አልደረሱም
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:07 0:00

XS
SM
MD
LG