በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጥምረት ሃይሎች የሊብያ ተልዕኮ


የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ውሳኔን መሰረት በማድረግ United States ፈረንሳይና ብሪታንያ

የሚገኙባቸው የተባበሩት ሃይሎች በሊብያ ላይ በረራ የሚታገድበት ቀጠና በመመስረት ሊብያውያን

ሲቪሎችን ከሀገሪቱ መሪ ሞዐማር ጋዳፊ ወታደሮች ጥቃትና ግድያ ለመከላከል በሚል በሊብያ ወታደራዊ

እርምጃ መውሰድ ከጀመሩ ከሳምንት በላይ ሆኗል።

በካናዳ ኮንኮርዲያ ዩኒቨርሲቲ የመካከላኛው ምስራቅ ጉዳይ ፕሮፌሰር ጳውሎስ ሚልኪያስ ለለጉዳዩ

እንዲያብራሩልን የአፍሪቃ ነክ ርዕስች አዘጋጅና አቅራቢ አዳነች ፍሰሀየ ጋብዛለች። ፕሮፌሰር ጳውሎስ

የህብረት ሀይሎቹ ወታደራዊ እርምጃ ሰፋትና ክብደት የረጂም ማለት የመንግስት ለውጥን የሚያካትት

ይመስላል ስለሚለው ነጥብ በማብራራት ይጀምራሉ።

ተመሳሳይ ርእስ

XS
SM
MD
LG