በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ልዑል በዕደማርያም ስለ ታዋቂው ጠበቃ አቶ ተሾመ ገብረማሪያም (ያለፏችሁ ዝግጅቶች)


አቶ ተሾመ ገ/ማርያም
አቶ ተሾመ ገ/ማርያም

የታወቁት የሕግ ባለሞያ አቶ ተሾመ ገ/ማርያም በታኅሣሥ 7/2009 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። የቀብራቸው ሥነ- ስርዓታቸውም ዕሮብ ታኅሣሥ 12 ቀን ተፈጽሟል። ጽዮን ግርማ ልዑል በዕደማርያም ስለ ጠበቃ አቶ ተሾመ ገብረማሪያም አነጋግራቸዋለች።

በመገናኛ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና የሕግ አማካሪነት፣ በሥራ ሚኒስቴር ዋና ዳይሬክተርነት፣ በልማት ባንክ ዋና የሕግ አማካሪነት፣ የአፍሪካ አንድነት አርቃቂ ኮሚቴ አባልነት፣ በኢትዮጵያ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግነት፣ በማዕድን ሚኒስቴር በሚኒስቴር ዴታነት እስከ 1966 ዓ.ም ድረስ የሰሩት ነው። አቶ ተሾመ በደርግ የስልጣን ዘመን ዘጠኝ ዓመት በእስራት ቆይተዋል።

ዝርዝርሩ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

ልዑል በዕደማርያም ስለ ታዋቂው ጠበቃ አቶ ተሾመ ገብረማሪያም (ያለፏችሁ ዝግጅቶች)
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:26 0:00

XS
SM
MD
LG