በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኬንያ ስደተኞች ጉዳይ ብዙዎችን እያሳሰበ ነው


የኬንያ ፖሊስ ካሠራቸው ስደተኞች ጋር፤ ናይሮቢ - መጋቢት 29/2006 ዓ.ም
የኬንያ ፖሊስ ካሠራቸው ስደተኞች ጋር፤ ናይሮቢ - መጋቢት 29/2006 ዓ.ም



please wait

No media source currently available

0:00 0:10:57 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ኬንያ ውስጥ ሰሞኑን በስደተኞችና ፍልሰተኛ ነዋሪዎች ላይ እየካሄደ ያለው ፍተሻ፣ የቤት ለቤት አሰሳና የጅምላ እሥራት የፈጠረው የውጥረት ድባብ የሰብዓዊ መብቶች ጥያቄዎችን እያስነሣ ነው፡፡

ቪኦኤ ሁኔታውን በቅርብ እየተከታተለና ዘገባዎችንም እያወጣ ነው፡፡

ከኢትዮጵያዊያኑ ስደተኞች መካከል እያነጋገርን ነው፡፡

የኬንያ ፖሊስ ያለህጋዊ ፈቃድ ሀገሪቱ ውስጥ ያሉ የውጭ ሀገር ስደተኞችን ዒላማ ባደረገው ዘመቻችው ከአንድ ሺህ የሚበልጡ ሰዎችን መርምረናል፥ ሁለት መቶ ሃያ አምስት ሰዎችን ልናስወጣ ነው ሲል አስታውቋል።

ለሰብዓዊ መብቶች የሚሟገቱ ቡድኖች እና ኬንያ ውስጥ ያሉ ሶማሌዎች ፖሊሶች ያዋክቡናል፥ ጉቦ ይጠይቁናል ፥ በጎሣችን ምክንያት የዘመቻው ዒላማ እየተደረግን ነው ሲሉ አማርረዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG