በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቱርካና ሐይቅ “አደጋ ላይ ነው” - ሂዩማን ራይትስ ዋች


ቱርካና ሐይቅ “አደጋ ላይ ነው” - ሂዩማን ራይትስ ዋች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:32 0:00

ኢትዮጵያ በታችኛው የኦሞ ሸለቆ የምታካሂዳቸው ግዙፍ የግድብና የእርሻ ልማት ሥራዎች ባለፉት ሁለት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ብቻ “የኬንያውን የቱርካና ሐይቅ የውኃ ከፍታ በአንድ ሜትር ተኩል ያህል እንዲቀንስ አድርገዋል” ሲል ሂዩማን ራይትስ ዋች የሚባለው ዓለምአቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ቡድን አስታወቀ።

XS
SM
MD
LG