በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቤንጃሚን ኔታንያሁ ኢትዮጵያን እያጎበኙ ነው


ታሪካዊ የተባለ ጉብኝት ለማድረግ አዲስ አበባ የሚገኙት የእሥራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ናታንያሁ በአገራቸው እና በኢትዮጵያ መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር ጊዜው አሁን መሆኑን ገልጸዋል።

ግንኙነቱ ከ3 ሺሕ ዓመታት በፊት የተጀመረ መሆኑን የጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሌላ 3ሺህ ዓመት አንጠብቅ ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል። በሌላ በኩል አገራቸው በአፍሪቃ ሕብረት የታዛቢነት ቦታ እንዲኖራት የአህጉሪቱን መሪዎች እየጠየቁ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስረድተዋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

ቤንጃሚን ኔታንያሁ ኢትዮጵያን እያጎበኙ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:10 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ቤንጃሚን ኔታንያሁ ኢትዮጵያን እያጎበኙ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:42 0:00

XS
SM
MD
LG