በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አንድ ከፍተኛ የስለላ ባለሥልጣን በሶማልያ የአማጽያንን ቡድን የሚደግፉ ቁጥራቸው እየተበራከተ ነው ይላሉ


ፋይል ፎቶ - አል-ሸባብን የሚደግፉ ሰዎች በሶማልያ የተቃውሞ ሰልፍ እያደረጉ
ፋይል ፎቶ - አል-ሸባብን የሚደግፉ ሰዎች በሶማልያ የተቃውሞ ሰልፍ እያደረጉ

ከ20-30 በሚሆኑ ሰዎች የተመሰረተው ቡድን ዛሬ ከ100-150 ተዋጊዎችን ማሰለፉን ነው ባለሥልጣኑ የተናገሩት።

አንድ ከፍተኛ የስለላ ባለሥልጣን ለአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ እንደገለጹት፣ እራሱን እስላማዊ መንግሥት ብሎ የሚለውን ቡድን የሚደግፉ የሶማልያ አማጽያን ቁጥራቸው እየተበራከተ ከመሄዱም በላይ፣ እንደ የመን ከመሳሰሉ አገሮችም እርዳታ እያገኙ ናቸው ብለዋል።

የሶማልያ ካርታ
የሶማልያ ካርታ

ከ20-30 በሚሆኑ ሰዎች የተመሰረተው ቡድን ዛሬ ከ100-150 ተዋጊዎችን ማሰለፉን ነው ባለሥልጣኑ የተናገሩት።

የአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ሶማልኛ አገልግሎት ባልደረባችን ሃሩን ማሩፍ ያጠናቀረውን ዘገባ አዲሱ አበበ አቅርቦታል፣ ከድምጽ ፋይሉ ያድምጡ።

አንድ ከፍተኛ የስለላ ባለሥልጣን በሶማልያ የአማጽያንን ቡድን የሚደግፉ ቁጥራቸው እየተበራከተ ነው ይላሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:18 0:00

XS
SM
MD
LG