በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዶ/ር አሸብር ወልደ ጊዮርጊስ ቃለ መጠይቅ


ከ547 የቀጣዩ ፓርላማ መቀመጫዎች ገዢው ፓርቲና አጋሮቹ 545 መቀመጫዎችን ማሸነፋቸውን የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በግዜያዊነት በገለጸው ውጤት አመልክቷል።

ከቀሩት ሁለት ወንበሮች አንዱን ያሸነፉት የቀድሞው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚደንት ዶ/ር አሸብር ወልደ ጊዮርጊስ ናቸው።

እስክንድር ፍሬው በአዲስ አበባ አግኝቶ አነጋግሯቸዋል። ቃለ መጠይቁን ያዳምጡ።

XS
SM
MD
LG