በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኬንያን የምርጫ ኰሚሽን ለመቃወም ከተሰለፉ ሰዎች ቢያንስ 3 ተገድለዋል


የኬንያን የምርጫ ኰሚሽን በመቃወም ባለፈው ሰኞ በ3 የአገሪቱ ከተሞች ሰልፍ ተካሄዷል።

የኬንያን የምርጫ ኰሚሽን በመቃወም ባለፈው ሰኞ በ3 የአገሪቱ ከተሞች ሰልፍ ተካሂዶ፣ የአካባቢው መገናኛ ብዙኋን እንደዘገቡት፣ ቢያንስ 3 ከተቃዋሚው ጎራ የተሰለፉ ሰዎች ተገድለዋል።

ከናይሮቢ ጂል ክሬግ የላከችውን ዘገባ አዲሱ አበበ አቅርቦታል።

የኬንያን የምርጫ ኰሚሽን ለመቃወም ከተሰለፉ ሰዎች ቢያንስ 3 ተገድለዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:03 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የኬንያን የምርጫ ኰሚሽን ለመቃወም ከተሰለፉ ሰዎች ቢያንስ 3 ተገድለዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:23 0:00

XS
SM
MD
LG