በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በእስር ላይ የሚገኙት የኦ.ፌ.ኮ የወጣቶች ሊግ አባላት የክስ መቃወሚያቸውን አቀረቡ


የኢትዮጵያ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት

ዓቃቤ ሕግ በሽብር ወንጀል ክስ የመሰረተባቸው የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ የወጣቶች ሊግ የቀድሞ ሊቀመንበር አቶ ደስታ ዲንቃና ሌሎች ሦስት ተጠርጣሪዎች ዛሬ የክስ መቃወሚያቸውን አቀረቡ።

ተጠርጣሪዎቹ በሕግ ከተፈቀደው በላይ በፖሊስ ቁጥጥር ስር መቆየታቸውም ይፋ ተደርጓል።

የዓቃቤ ህጉ የሚሰጠውን ምላሽ ለማድመጥ ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ድምጽ ያድምጡ።

በእስር ላይ የሚገኙት የኦ.ፌ.ኮ የወጣቶች ሊግ አባላት የክስ መቃወሚያቸውን አቀረቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:56 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG