በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለሶማልያ እየተሰጠ ያለው የሰብዓዊ ዕርዳታ ውጤት ማስመዝገቡ ተገለፀ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

ለሶማልያ እየተሰጠ ያለው የሰብዓዊ ዕርዳታ ውጤት እያስመዘገበ መሆኑን የገለፁት አንድ የዓለማቀፍ ቀይ መስቀል ማኅበር ባለሥልጣን፣ የቀጣይ ዕርዳታ አስፈላጊነት ጉልህ እንደሆነም ተናገሩ።

ለሶማልያ እየተሰጠ ያለው የሰብዓዊ ዕርዳታ ውጤት እያስመዘገበ መሆኑን የገለፁት አንድ የዓለማቀፍ ቀይ መስቀል ማኅበር ባለሥልጣን፣ የቀጣይ ዕርዳታ አስፈላጊነት ጉልህ እንደሆነም ተናገሩ።

ሶማልያ ውስጥ የደረሰው ብርቱ ድርቅ የሀገሪቱን ግማሽ ያህል ወይም ስድሥት ሚሊዮን የሚሆነውን ሕዝብ ለአጣዳፊ ዕርዳታ ማጋለጡም ታውቋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ለሶማልያ እየተሰጠ ያለው የሰብዓዊ ዕርዳታ ውጤት ማስመዝገቡ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:20 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG