በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመንግሥት ባለሥልጣናት የማስተር ፕላኑን ለመሰረዝ በወሰዱት እርምጃ በእርግጥ የፖሊሲ ለውጥ መደረጉን ያመለክታል?


ፋይል ፎቶ - ሮይተርስ
ፋይል ፎቶ - ሮይተርስ

በኢትዮጵያ፥ በኦሮሞ ተቃዋሚዎችና በመንግሥቱ የፀጥታ ኃይሎች መካከል ለሁለት ወራት ግድም ግጭቶች ከተካሄዱ በኋላ፥ ባለሥልጣናቱ የአዲስ አበባን ግዛት ለማስፋት የኦሮሞ ገበሬዎችን ያፈናቅላል የተባለውን ማስተር ፕላን መሠረዛቸውን አስታውቀዋል።

ታዛቢዎች ግን፥ የመንግሥቱ ባለሥልጣናት የማስተር ፕላኑን ለመሰረዝ በወሰዱት እርምጃ ላይ ጥርጣሬ አላቸው።

እርምጃው በእርግጥ የፖሊሲ ለውጥ መደረጉን ያመለክታል? ወይስ ለቀረቡበት ተቃውሞዎች ማስታገሻ ነው? ሲሉ ይጠይቃሉ።

ባልደረባችን ሳሌም ሰለሞን ያጠናቀረችው ዘገባ አለ። ሰሎሞን ክፍሌ አቅርቦታል።

ከዚህ በታች ካለው የድምጽ ፋይሉ ያድምጡ።

የመንግሥት ባለሥልጣናት የማስተር ፕላኑን ለመሰረዝ በወሰዱት እርምጃ በእርግጥ የፖሊሲ ለውጥ መደረጉን ያመለክታል?
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:51 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG