በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰመጉ 142ኛ ሪፖርት


ሰመጉ
ሰመጉ

በኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከታወጀ በኋላ በአሥራ ዘጠኝ ሰዎች ላይ ሕገ ወጥ ግድያ እንደተፈፀመ፣ ከሃያ ሺሕ በላይ ሰው መታሠሩንና በብዙዎች ላይ በማሰቃየት ምርመራ እንደተካሄደባቸው የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ(ሰመጉ) አስታወቀ፡፡

በኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከታወጀ በኋላ በአሥራ ዘጠኝ ሰዎች ላይ ሕገ ወጥ ግድያ እንደተፈፀመ፣ ከሃያ ሺሕ በላይ ሰው መታሠሩንና በብዙዎች ላይ በማሰቃየት ምርመራ እንደተካሄደባቸው የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ(ሰመጉ) አስታወቀ፡፡

ሰመጉ ዛሬ ባወጣው 142ኛ መግለጫው በንግሥት የዜጎችን ጥያቄ በሰላማዊ በሕጋዊና በሰለጠነ መንገድ ብቻ እንዲመልስም ጠይቋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የሰመጉ 142ኛ ሪፖርት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:29 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG