በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዲስ የደም ማዕከል ለ 26 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን አገልግሎት ይሰጣል ተብሏል


የደም ምርመራ /ፎቶ አሶሽየትድ ፕረስ/
የደም ምርመራ /ፎቶ አሶሽየትድ ፕረስ/

የማዕከሉን ሕንፃ ግንባታ ወጪ የቻለው የዩናይትድ ዓለምአቀፍ ተራድፆ መሆኑም ታውቋል

የደም ልገሳን ለማጠናቀቅ፥ የተለገሰ ደምን ጤንነት ለመለየትና መድሃኒትነት ያላቸውን የደም ተዋጽኦዎች ለማቀናበር ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል የተባለለት አዲስ የደም ማዕከል ሥራ ሊጀምር መሆኑ ዛሬ ይፋ ተደረገ።

ቀይ የደም ህዋሶች
ቀይ የደም ህዋሶች

ይህ ማዕከል ለ 26 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን አገልግሎት ይሰጣል ተብሏል። የማዕከሉን ሕንፃ ግንባታ ወጪ የቻለው የዩናይትድ ዓለምአቀፍ ተራድፆ መሆኑም ታውቋል። መለስካተው አምሃ ተከታዩን ልኳል። ከድምጽ ፋይሉ ያድምጡ።

አዲስ የደም ማዕከል ለ 26 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን አገልግሎት ይሰጣል ተብሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:30 0:00

XS
SM
MD
LG