በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠ/ሚ ኃይለማርያም ሁመራ ነበሩ


የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ

በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ያለውን ግኑኝነት ለመወሰን ጥናቶች መደረጋቸውን የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ አስታውቀዋል፡፡

በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ያለውን ግኑኝነት ለመወሰን ጥናቶች መደረጋቸውን የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ አስታውቀዋል፡፡

በጥናቶቹ ላይ ጠንካራና ጥልቅ ውይይት ከተካሄደባቸው በኃላ በፖሊሲ ደረጃ ለህዝቡ ይፋ እንደሚደረግ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡

አቶ ኃይለማርያም በትግራይ ምዕራባዊ ዞን የሚገነባውን የሁመራ የተቀናጀ የግብርና ምርቶች ማቀነባበርያ ኢንዱስትሪ ፓርክ የመሠረት ደንጊያ ባስቀመጡበት ወቅት ከአካባቢው ኅብተሰብ ጋር መወያየታቸው ተዘግቧል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ጠ/ሚ ኃይለማርያም ሁመራ ነበሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:41 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG