በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ጥቃት ያደረስኩት እኔ ነኝ ሲል አርበኞች ግንቦት ሰባት ኃላፊነቱን ወስዷል


የአርበኞች ግንቦት ሰባት ሊቀ መንበር ዶክተር ብርሃኑ ነጋ /ፋይል ፎቶ/
የአርበኞች ግንቦት ሰባት ሊቀ መንበር ዶክተር ብርሃኑ ነጋ /ፋይል ፎቶ/

የኤርትራ መንግሥት አሰልጥኖ የላካቸውን አሸባሪዎች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎትናየፌዴራል ፖሊስ ፀረ-ሽብር የጋራ ግብረ ኃይል ማስታወቁ ይታወቃል።

ሰሞኑን በደቡብ ኢትዮጵያ ጥቃት ያደረስኩት እኔ ነኝ ሲል አርበኞች ግንቦት ሰባት ኃላፊነቱን ወስዷል። የድርጅቱሊቀ መንበር ዶክተር ብርሃኑ ነጋ ዛሬ ከዝግጅት ክፍላችን ጋር ባደረጉት አጭር ቆይታ፥ ”ትግላችንን የምናካሂደው እዚያው ኢትዮጵያ ውስጥ ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጋር ሆነን ነው” ብለዋል።

የኤርትራ መንግሥት አሰልጥኖ የላካቸውን አሸባሪዎች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎትና የፌዴራል ፖሊስ ፀረ-ሽብር የጋራ ግብረ ኃይል ማስታወቁ ይታወቃል።

ሰሎሞን ክፍሌ ዶክተር ብርሃኑ ነጋን አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሯል፣ ከድምጽ ፋይሉ ያድምጡ።

ኢትዮጵያ ጥቃት ያደረስኩት እኔ ነኝ ሲል አርበኞች ግንቦት ሰባት ኃላፊነቱን ወስዷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:01 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG