በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አፍሪካ ዲያስፖራ ተማሪዎችን ለመርዳት ገንዘብ በማሰባሰብ ላይ የምትገኝ ወጣት


ገነት ላቀው
ገነት ላቀው

ኮሌጅ ገብተው መማር የማይችሉ አምስት አፍሪካ ዲያስፖራ ተማሪዎችን ለመርዳትና በሐሳብ ለመደገፍ ሥራ መጀመሯን ትናገራለች።

"እኔ የገንዘብ እርዳታ ባላገኝ ኖሮ ትምህርቴን መጨረስ አልችልም ነበር" የምትለው ገነት ላቀው ኢትዮጵያ ተወልዳ ያደገችው ዩናይትድ ስቴትስ ነው። በትምሕርት ላይ በነበረችበት ወቅት ሁለት ዲግሪዋን እንድትይዝ ገንዘብ ማግኘቷ እንደረዳት ትናገራለች።

በዚህም ምክንያት ከካሪቢያ እና ከአፍሪካ የመጡ ተማሪዎችን ለመርዳት በድረ ገፅ አማካኝነት ገንዘብ መሰብሰብ መጀመሯን ትናገራለች።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።

አፍሪካ ዲያስፖራ ተማሪዎችን ለመርዳት ገንዘብ በማሰባሰብ ላይ የምትገኝ ወጣት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:14 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG