በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የምግብ ዋስትና ፕሮግራም ከኢትዮጵያ ገጠሮች ወደ ከተሞች መጥቷል


ፋይል - የኢትዮጵያ ገበሬዎች ማንደፍሮ ተስፋዬ (ግራ) እና ታይቶ መስፍን ስንዴ እያጨዱ በአባይ ሰሜን ኢትዮጵያ እአአ 2009 (ፎቶ ሮይተርስ/REUTERS)
ፋይል - የኢትዮጵያ ገበሬዎች ማንደፍሮ ተስፋዬ (ግራ) እና ታይቶ መስፍን ስንዴ እያጨዱ በአባይ ሰሜን ኢትዮጵያ እአአ 2009 (ፎቶ ሮይተርስ/REUTERS)

በመጪው ሃምሌ ወር ለሚጀመረው የከተማ ውስጥ ድህነት ማስወገጃ ፕሮግራሞች በኢትዮጵያ መንግስት እና በዓለም ባንክ መካከል ተፈርሟል።

በአስቸጋሪ ድህነት ውስጥ የሚኖሩ ዜጎች ድጋፍ የሚያገኙበት የምግብ ዋስትና ፕሮግራም ከኢትዮጵያ ገጠሮች ወደ ከተሞች መጥቷል።

በመጪው ሃምሌ ወር ለሚጀመረው የከተማ ውስጥ ድህነት ማስወገጃ ፕሮግራሞች የሶስት መቶ ሚሊዮን ዶላር ብድር ስምምነት ዛሬ በኢትዮጵያ መንግስት እና በዓለም ባንክ መካከል ተፈርሟል።

እስክንድር ፍሬው ከአዲስ አበባ ያጠናቀረው ዘገባ ዝርዝሩን ያዳምጡ።

የምግብ ዋስትና ፕሮግራም ከኢትዮጵያ ገጠሮች ወደ ከተሞች መጥቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:05 0:00

XS
SM
MD
LG