በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሁለት የኢትዮጵያ ፊልሞች ለፓን አፍሪካ የፊልም ሽልማት እጩ ሆኑ


ሁለት የኢትዮጵያ ፊልሞች ለፓን አፍሪካ የፊልም ሽልማት እጩ ሆኑ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:22 0:00

ባለፈው ዓመት ለተመልካች እይታ የቀረበው “ፍሬ” የተሰኘው በወጥ በአጭር ፊልም ዘርፎች ደግሞ “ግርታ” የተሰኘው ፊልም በፓን አፍሪካ የፊልም ፌስቲቫል እጩ ሆነው ተመረጡ። “ፍሬ” የተሰኘው ፊልም አዘጋጅና ደራሲ እንዲሁም ዋና ገፀ-ባሕሪያቱን ወክለው የሚጫወቱትን ሁለት ተዋንያን አወያይተናል። እንዲሁም በአጭር ፊልም ዘርፎች የተመረጠውን “ግርታ” የተሰኘውን ፊልም ደራሲና አዘጋጅ የጀርመን ድምጽ ራዲዮ ጋዜጠኛውን ማንተጋፍቶት ስለሺንም አነጋግረናል።

XS
SM
MD
LG