በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አባይ ለኢትዮጵያም “የመኖርና ያለመኖር ጉዳይ ነው” - ፈቅአሕመድ ነጋሽ


ኅዳሴ ግድብ
ኅዳሴ ግድብ

በኢትዮጵያ የውኃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር የወሰንና ወሰን ተሻጋሪ ወንዞች ዳይሬክቶሬት ዋና ዳይሬክተር አቶ ፈቅአህመድ ነጋሽ፤ የግብፅ ዕጩ ፕሬዚዳንት አብደል-ፋታህ ኤል-ሲሲ በቅርቡ ሲቢሲ ከሚባለው ቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር ባደረጉት ውይይት አባይ ወንዝን በሚመለከት በሰነዘሩት ሃሣብ ላይ ለቪኦኤ የሰጡት ቃለምልልስ ሙሉ ቃል፡፡

አብደል-ፋታህ ኤል-ሲሲ ሲቢሲ ከሚባለው የግል ቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር ቃለምልልስ ባደረጉበት ወቅት /ፎቶ ከኢንተርኔት የተገኘ/
አብደል-ፋታህ ኤል-ሲሲ ሲቢሲ ከሚባለው የግል ቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር ቃለምልልስ ባደረጉበት ወቅት /ፎቶ ከኢንተርኔት የተገኘ/
ቀጥተኛ መገናኛ
የአባይ / ናይል ተፋሰስ
የአባይ / ናይል ተፋሰስ
XS
SM
MD
LG