በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደቡብ አፍሪካ ያሉ ኢትዮጵያዊያንና ሌሎችም መጤዎች ጥቃት እየተፈፀመባቸው ነው


ደርባን ውስጥ ለጥቃት የተጋለጡ ኢትዮጵያዊያን ሰልፍ /መጋቢት 30/2007 ዓ.ም - ደርባን ከተማ ማዘጋጃ ቤት ደጃፍ/
ደርባን ውስጥ ለጥቃት የተጋለጡ ኢትዮጵያዊያን ሰልፍ /መጋቢት 30/2007 ዓ.ም - ደርባን ከተማ ማዘጋጃ ቤት ደጃፍ/

በደቡብ አፍሪካይቱ ደርባን ከተማ ካለፈው ሣምንት ማብቂያ ጀምሮ በውጭ ሀገር ዜጎች ላይ በደረሱ ጥቃቶች ቢያንስ አምስት ሰው መገደሉን የተለያዩ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

መጤ ጠል የደርባን ከተማ ሰዎች /ደርባን ከተማ ማዘጋጃ ቤት ደጃፍ/
መጤ ጠል የደርባን ከተማ ሰዎች /ደርባን ከተማ ማዘጋጃ ቤት ደጃፍ/

please wait

No media source currently available

0:00 0:05:19 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በደቡብ አፍሪካይቱ ደርባን ከተማ ካለፈው ሣምንት ማብቂያ ጀምሮ በውጭ ሀገር ዜጎች ላይ በደረሱ ጥቃቶች ቢያንስ አምስት ሰው መገደሉን የተለያዩ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

ደርባን ውስጥ ለጥቃት የተጋለጡ ኢትዮጵያዊያን ሰልፍ /መጋቢት 30/2007 ዓ.ም - ደርባን ከተማ ማዘጋጃ ቤት ደጃፍ/
ደርባን ውስጥ ለጥቃት የተጋለጡ ኢትዮጵያዊያን ሰልፍ /መጋቢት 30/2007 ዓ.ም - ደርባን ከተማ ማዘጋጃ ቤት ደጃፍ/

ትናንት፤ ማክሰኞ - ሚያዝያ 6 / 2007 ዓ.ም ደርባን ከተማ ጎዳናዎች ላይ ሁከት ተፈጥሯል።

ኢትዮጵያዊያኑን ጨምሮ ደርባን ውስጥ የሚኖሩ አፍሪካዊያን በፍርሃት ቤታቸውን ዘግተው ተቀምጠዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG