በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቃቤ ሕግ በነአቶ ሃብታሙ ላይ ይግባኙን አሰማ


የኢትዮጵያ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት

please wait

No media source currently available

0:00 0:02:07 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ፌደራል አቃቤ ሕግ የበታች ፍርድ ቤት በነ አቶ ሃብታሙ አያሌው ላይ የሰጠውን ብይን በመቃወም ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ያቀረበውን የይግባኝ አቤቱታ በቃል ክርክር አቅርቧል፡፡

እነ አቶ ሃብታሙም መልስ ሰጥተዋል፡፡

ፍርድ ቤቱ ለውሣኔ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

XS
SM
MD
LG