በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሳውዲ አረብያን መንግስት በመቃወም በዋሽንግተን ዲሲ ኢትዮጵያውያን አደባባይ ወጡ


EthiopiansRalleySaudi.001.11.17.13.jpg
EthiopiansRalleySaudi.001.11.17.13.jpg
የሳውዲ አረብያን መንግስት በመቃወም በዋሽንግተን ዲሲ ኢትዮጵያውያን አደባባይ ወጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:37 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የሳውዲ አረብያ መንግስት በቅርቡ “የመኖርያ ፈቃድ የላቸውም፤” ያላቸውን በዚያች አገር የሚኖሩ የውጭ አገር ሠራተኞች ለማስወጣት በያዘው ዘመቻ ከፍተኛ ግፍና በደል የደረሰባቸው ወገኖቻቸው ጉዳይ ነው በቁጣ ግልብጥ ያሉት ሠልፈኞች በዛሬው ዕለት ለቅዋሜ አደባባይ የወጡት።

በብዙ መቶዎች የተቆጠሩት ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያን አሜሪካውያን ከዋሽንግተን ዲሲው የሳውዲ ኤምባሲ ደጃፍ ባካሄዱት በዚህ ሠልፍ፥ የሳውዲ መንግስት ‘ከአገሬ ውጡ!’ ያላቸውን የተለያዩ አገር ዜጎች የሰብዓዊ መብት እንዲያከብር፥ የኃይል እርምጃውን እንዲያስቆምና ተጠያቂ ይሆን ዘንድ ከልዩ-ልዩ የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች የመጡትን ጨምሮ የተለያዩ የሃይማኖት መሪዎችና የማኅበራት ተጠሪዎች ባሰሙት ጥሪ ጠይቀዋል።

የዘገባውን ዝርዝር ለመስማት የሚቀጥለውን ይጫኑ።

የሳውዲ አረብያን መንግስት በመቃወም በዋሽንግተን ዲሲ ኢትዮጵያውያን አደባባይ ወጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:37 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ
XS
SM
MD
LG