በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ወታደሮች አሚሶምን ተቀላቀሉ


የኢትዮጵያ ወታደሮች አሚሶምን ተቀላቀሉ /ፎቶ - ፋይል/ሞንታዥ/
የኢትዮጵያ ወታደሮች አሚሶምን ተቀላቀሉ /ፎቶ - ፋይል/ሞንታዥ/

የኢትዮጵያ ወታደሮች ሶማሊያ ውስጥ ከሚገኘው የአፍሪካ ኅብረት ሰላም አስከባሪ ኃይል - አሚሶም ጋር በይፋ ተቀላቀሉ፡፡




ኮ/ል አሊ አደን ሁማድ - የአሚሶም ቃልአቀባይ
ኮ/ል አሊ አደን ሁማድ - የአሚሶም ቃልአቀባይ

please wait

No media source currently available

0:00 0:07:10 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የኢትዮጵያ ወታደሮች ሶማሊያ ውስጥ ከሚገኘው የአፍሪካ ኅብረት ሰላም አስከባሪ ኃይል - አሚሶም ጋር በይፋ ተቀላቀሉ፡፡

የኢትዮጵያ ከአሚሶም ጋር መቀላቀል ከአል-ሻባብ ጋር እየተፋለመ ላለው ኃይል ተጨማሪ አቅም ይሰጠዋል ተብሏል፡፡

ቀደም ባለው ጊዜም የአፍሪካው ሰላም ጥበቃ ጦር አካል አይሁኑ እንጂ የኢትዮጵያ ፀጥታ ኃይሎች በምዕራብ የሃገሪቱ ክፍሎች ያሉ አካባቢዎችን ከአል-ሻባብ ነፃ አድርገው በመቆጣጠር ቁልፍ ሚና መጫወታቸው ይታወቃል፡፡

አምባሣደር ዴቪድ ሺን
አምባሣደር ዴቪድ ሺን
በሌላ በኩል ደግሞ ይህ የኢትዮጵያ የአፍሪካ ኅብረትን ኃይል መቀላቀል ለአል-ሻባብ ማንሠራራት ዕድል ሊከፍት ይችላል የሚል ሥጋት እንዳላቸው በአካባቢው ላይ ሰፊ ዕውቀት ያላቸው አምባሣደር ዴቪድ ሺን ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG