በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ በሰብል ምርት “እራሷን ችላለች” ሲሉ አንድ ባለሥልጣኗ አስታወቁ


ብርሃኑ ወልደሚካኤል፤ በግብርና ሚኒስቴር የምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ዳይሬክተር /ፎቶ - ከኢንተርኔት የተገኘ/
ብርሃኑ ወልደሚካኤል፤ በግብርና ሚኒስቴር የምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ዳይሬክተር /ፎቶ - ከኢንተርኔት የተገኘ/

ኢትዮጵያ በሰብል ምርት “እራሷን ችላለች” ሲሉ አንድ ባለሥልጣኗ አስታወቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:47 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በሚኒስትሮች ምክር ቤት በቅርቡ የፀደቀውን የኢትዮጵያ ማኅበራዊ ጥበቃ ፖሊሲ የማስተዋወቅና የዝግጅት ሥራ ከተሠራ ደረጃ በደረጃ ተግባራዊ እንደሚደረግ ተገልጿል።

ፖሊሲው አገሪቱ እራሣቸውን መመገብ ለማይችሉ ዜጎች አቅርቦት ለማሟላት የምትሠራበት መሆኑን አንድ የግብርና ሚኒስቴር የሥራ ኃላፊ አስረድተዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG