በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሶማልያ 8 ኢትዮጲያውያን ፍልሰተኞች በመኪና አደጋ ሞተዋል


ኢትዮጵያውያን ፈላሾችን የጫነ የጭነት መኪና ፑንትላንድ በተባለው የራስ ገዝ ክልል ኳርድሆ ከተማ አጠገብ ተገልብጦ ቢያንስ 8 ሰዎች ተገድለው 40 እንደቆሰሉ የአይን ምስክሮችና የሆስፒታል ምንጮች ገልጸዋል።

ኢትዮጵያውያን ፈላሾችን የጫነ የጭነት መኪና ፑንትላንድ በተባለው የራስ ገዝ ክልል ኳርድሆ ከተማ አጠገብ ተገልብጦ ቢያንስ 8 ሰዎች ተገድለው 40 እንደቆሰሉ የአይን ምስክሮችና የሆስፒታል ምንጮች ገልጸዋል።

ጀማል አሕመድ ኡስማን የተባለ ከአደጋው የተረፈ የ 25 አመት እድሜ ወጣት ለአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ የሶማልኛ አገልግሎት በተናገረው መሰረት የጭነት መኪናው ከአቅሙ በላይ 120 ሰዎችን ጭኖ ነበር። ተሳፋሪዎቹ በሙሉም ኢትዮጵያውያን ነበሩ። ፋዱሞ ያሲን ጃማ የአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ጋዜጣኛ ሆስፒታል በመሄድ ሶስት እዛው የሞቱ ሰዎች አስከሬኖችን እንደነበሩ ገልጸዋል።

ዝርዝሩን የተያያዘውን የድምጽ ፋይል በመጫን ያዳምጡ።

በሶማልያ 8 ኢትዮጲያውያን ፍልሰተኞች በመኪና አደጋ ሞተዋል /ርዝመት - 49ሰ/
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:49 0:00

XS
SM
MD
LG