በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሕገ-ወጥ መልኩ ወደ ዩናይትድ ስቴይትስ የሚገቡ ኢትዮጵያዊያን እጣ ፋንታ


ፋይል ፎቶ - ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች
ፋይል ፎቶ - ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች

አህመድ 29 ዓመቱ ነው። ከኢትዮጵያ ወደ ኬንያ፤ ከኬንያ ደግሞ በብራዚል በኩል አድርጎ ወደ ፐሩ ኢኳዶር፤ ኮሎምቢያ፤ ፓናማ ይሸጋገርና በማእከላዊ አሜሪካ ደግሞ ወራት የፈጀውን የኮስታሪካ፤ ኒካራጓ፣ ሆንዱራስ፤ ጓቲማላ፣ ከዚያ በሜክሲኮ በኩል ወደ ዩናይትድ ስቴይትስ ያደረጉትን ጉዞ ያብራራል።

ወደ ዩናይትድ ስቴይትስ ህጋዊ ባልሆነ መንገድ ደቡባዊና ማእከላዊ አሜሪካን ሀገሮች በእግር፣ በመኪናና በጀልባ ተጉዘው የሚደርሱ ኢትዮጵያዊያንን ታሪክ እናቀርባለን።

በዚህ ተከታታይ ዘገባ ጉዟቸውንና አሁን ያሉበትን ሁኔታ እናስቃኛችኋለን።

አህመድ 29 ዓመቱ ነው። ከኢትዮጵያ ወደ ኬንያ፤ ከኬንያ ደግሞ በብራዚል በኩል አድርጎ ወደ ፐሩ ኢኳዶር፤ ኮሎምቢያ፤ ፓናማ ይሸጋገርና በማእከላዊ አሜሪካ ደግሞ ወራት የፈጀውን የኮስታሪካ፤ ኒካራጓ፣ ሆንዱራስ፤ ጓቲማላ፣ ከዚያ በሜክሲኮ በኩል ወደ ዩናይትድ ስቴይትስ ያደረጉትን ጉዞ ያብራራል።

በሕገ-ወጥ መልኩ ወደ ዩናይትድ ስቴይትስ የሚገቡ ኢትዮጵያዊያን እጣ ፋንታ - የዜና ዘገባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:26 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በሕገ-ወጥ መልኩ ወደ ዩናይትድ ስቴይትስ የሚገቡ ኢትዮጵያዊያን እጣ ፋንታ -ሰፋ ያለ ቃለ-ምልልስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:50 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG