በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናና የኦሮሚያ ክልል ተማሪዎች ውዝግብ


የኢፌድሪ የትምህርት ሚኒስትር
የኢፌድሪ የትምህርት ሚኒስትር

በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የሚኖሩ የዘንድሮ ተፈታኝ ተማሪዎች አስተያየት የሰጡን ለምሽቱ ተካቷል።

“በኦሮሚያ ክልልሎች በነበረው ተቃውሞ ሳቢያ ለ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሄራዊ ፈተና አልተዘጋጁምና የፈተናው ጊዜ ሊራዘም ይገባል፤” በሚል ፈተናው ከነመልሱ በማኅበረሰብ መገናኛ ብዙኃን በመሰራጨቱ የትምህርት ሚንስቴር ሃገር አቀፉን ፈተና መሰረዙን አስመልክቶ የተማሪዎችን አስተያየት አሰባስበናል።

ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናና የኦሮሚያ ክልል ተማሪዎች ውዝግብ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:38 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG