በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

'የኢትዮጵያ አየርመንገድ' ኤርበስ 350 ገዛ


'የኢትዮጵያ አየርመንገድ' ኤርበስ 350
'የኢትዮጵያ አየርመንገድ' ኤርበስ 350

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዘመናዊውን ኤርበስ 350 አይሮፕላን በመግዛት ከአፍሪካ አንደኛ ከዓለም ሰባተኛ ሆንዋል።

ይህ ግዢ አየር መንገዱ ከዓለም መሪ አየር መንገዶች አንዱ መሆኑን እንደሚያሳይ የዘርፉ ባለሙያዎች ገልፀዋል።

'የኢትዮጵያ አየርመንገድ' ኤርበስ 350
'የኢትዮጵያ አየርመንገድ' ኤርበስ 350

አይሮፕላኑ ዛሬ በሃገር ውስጥ የምረቃ በረራ አካሂዷል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘ የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

'የኢትዮጵያ አየርመንገድ' ኤርበስ 350 ገዛ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:12 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

'የኢትዮጵያ አየርመንገድ' ኤርበስ 350 ገዛ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:04 0:00

XS
SM
MD
LG