በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዓረና መግለጫና የሕወሓት መልስ


አረና ትግራይ እና ሕወሓት
አረና ትግራይ እና ሕወሓት
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:44 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በኢትዮጵያ መልካም ኣስተዳደር የሚረጋገጠው የሃሳብና የእምነት ነፃነት በተግባር ሲታይና ኣማራጭ ድርጅትና ፖሊሲ የሚያስተናግድ ስርዓት ህያው ሲሆን ብቻ መሆኑን ዓረና ትግራይ ለሉኣላዊነትና ለዴሞክራሲ ገልጿል፡፡

ህወሓት በበኩሉ ያለው ሁኔታ “ህዝቡ በኢትዮጵያ የተጀመረውን ዴሞክራስያዊ ስርዓት ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ የሚታገልበትና ስርዓቱም እየተጠናከረ የሚሄድበት ነው” ብሎ ያምናል፡፡

ለዝርዝሩ የሁለቱንም ወገን ኣስተያየት የያዘውን የግርማይ ገብሩን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG