በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሣለኝ ወደ እሥር ቤት ተላከ


ፍትሕ ጋዜጣና ዋና አዘጋጅዋ የተመስገን ደሣለኝ
ፍትሕ ጋዜጣና ዋና አዘጋጅዋ የተመስገን ደሣለኝ

ተመስገን ደሣለኝ - የፍትሕ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ
ተመስገን ደሣለኝ - የፍትሕ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ

please wait

No media source currently available

0:00 0:02:12 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የፍትሕ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ የነበረው ተመስገን ደሣለኝ አቃቤ ሕግ በመሠረተበት ክሥ ጥፋተኛ ተብሎ ወደ እሥር ቤት ተወስዷል፡፡

ብይኑን የሰጠው ፍርድ ቤት ከሁለት ሣምንታት በኋላ የቅጣት ውሣኔውን አሣውቃለሁ ብሏል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG